Uncategorized
የፀጥታ ችግር ባለባቸው አካባቢዎች የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና በቀጣይ ዙር ይሰጣል:- የአገር ዐቀፍ ፈተናዎች ኤጀንሲ
የፀጥታ ችግር ባለባቸው አካባቢዎች የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና በቀጣይ ዙር እንደሚሰጥ የሀገር ዐቀፍ ፈተናዎች ኤጀንሲ አስታወቀ። የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር ተፈራ ፈይሳ ደቡብ ወሎ፣ ሰሜን ወሎ እና ዋግኽምራ ዞኖች በሁለተኛ ዙር ፈተና የሚሰጥባቸው አካባቢዎች ናቸው ብለዋል። ከ90 በመቶ በላይ ተፈታኞች በመጀመሪያው ዙር ፈተናቸውን ይወስዳሉ ያሉት ዋና ዳይሬክተሩ “በሁለተኛው ዙር ፈተና Read more…