የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለአንድ ሳምንት ዝግ እንዲሆኑ ውሳሄ ተላለፈ

የትምህርት ዘርፉ እየተደረገ ላለው ሀገራዊ ዘመቻ ውጤታማነት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ ከተላለፉት ውሳኔዎች መካከል ሁሉም የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለአንድ ሳምንት ዝግ እንዲሆኑ የሚለው ይገኝበታል፡፡፡፡ ውሳኔው የተላለፈው የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮ ከክልሎች እና ከተማ መስተዳድሮች የትምህርት ቢሮ ሃላፊዎች ጋር ባደረጉት የ ጋራ ውይይት ነው፡፡ በዚህም ትምህርት ቤቶቹ ከህዳር 27 እስከ ታህሳስ Read more…

የሚሰሩ የምርምርና የፈጠራ ስራዎች በእውቀት ላይ የተመሰረቱ መሆን ይገባቸዋል አሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ።

የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ አመራሮች፣ መምህራን፣ ሠራተኞች እና ተማሪዎች ጋር በትምህርት ጥራት ዙሪያ ምክክር አድርገዋል። ሀገራችን አሁን ያለችበት የእርስ በእርስ ጦርነት የትምህርት ጥራትና የሞራል ውድቀት የፈጠረው ችግር ነው ያሉት የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፊሰር ብርሃኑ ነጋ ችግሩን ለመፍታት የትምህርት ጥራት ላይ ሊሰራ ይገባል ብለዋል፡፡ በሁሉም መስክ አዳዲስ Read more…

የፀጥታ ችግር ባለባቸው አካባቢዎች የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና በቀጣይ ዙር ይሰጣል:- የአገር ዐቀፍ ፈተናዎች ኤጀንሲ

የፀጥታ ችግር ባለባቸው አካባቢዎች የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና በቀጣይ ዙር እንደሚሰጥ የሀገር ዐቀፍ ፈተናዎች ኤጀንሲ አስታወቀ። የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር ተፈራ ፈይሳ ደቡብ ወሎ፣ ሰሜን ወሎ እና ዋግኽምራ ዞኖች በሁለተኛ ዙር ፈተና የሚሰጥባቸው አካባቢዎች ናቸው ብለዋል። ከ90 በመቶ በላይ ተፈታኞች በመጀመሪያው ዙር ፈተናቸውን ይወስዳሉ ያሉት ዋና ዳይሬክተሩ “በሁለተኛው ዙር ፈተና Read more…

በያዝነው አመት መጨረሻ ለ 1ሚሊየን ተማሪዎች ዲጂታል መታወቂያ ይሰጣል፡፡

ትምህርት ሚኒስቴር Input Output HK Limited (IOHK) ከተባለ አለም አቀፍ ተቋም ጋር ለተማሪዎች እና መምህራን ዲጂታል መታወቂያ ለመስጠት የሚያስችለው ፕሮጀክት ላይ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ፡፡ስምምነቱን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከ IOHK ዋና ስራ አስኪያጅ ቻርለስ ሆፕ ጋር ተፈራርመዋል፡፡በ 3680 ትምህርት ቤቶች ውስጥ ላሉ 5 ሚሊየን ተማሪዎች እና 750 ሺህ መምህራን Read more…

የዩኒቨርሲቲ ምደባ !

በመቐለ ፣ አክሱም ፣ ዓዲግራት ፤ ራያ እንዲሁም ወልዲያ ዩኒቨርስቲ ሲማሩ የነበሩና በፀጥታ ችግር ትምህርታቸውን መቀጠል ላልቻሉ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች ጊዜያዊ ምደባ ዛሬ ይፋ ሆኗል። ምደባውን በዚህ https://Placement.ethernet.edu.et መመልከት ይቻላል። • ምደባዉ እስከ ሰኔ 2013 ዓ.ም. የነበረዉን የትምህርት ጊዜ ሰሌዳን ጨርሰው የወጡት ተማሪዎችን ብቻ ይመለከታል፡፡ • ምደባዉ የተካሄደዉ መረጃዎችን በትክክል Read more…